ዋናው ገጽ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎችፍለጋ
ወደ ውክፔዲያ እንኳን ደህና መጡ!

ይህ የአማርኛው ውክፔዲያ ጥር 18 ቀን 1996 ዓመተ ምሕረት
(27 January 2004 እ.ኤ.አ.) የተጀመረ ሲሆን አሁን 12,982 ጽሑፎችን አካቶ ይዟል።

አጠቃላይ የውክፔዲያ አጠቃቀም መልመጃ ለጀማሪዎች እሚለው ማያያዣ ላይ ይገኛል።

መግቢያ
enllaç=
      ወደ ውክፔዲያ እንኳን ደህና መጡ! ውክፔዲያ በልዩ ልዩ ቋንቋ'ዎች ማንኛውንም ዓይነት ዕውቀት እየመዘገብን እና እያነበብን ያለንበት ዓለም ዓቀፍ ድረ-ገጽ ነው። ውክፔዲያ የጋራ ነው። ሁሉም ሰው በመዝገበ ዕውቀቱ ሊሳተፍ ይችላል። እርስዎ ለውክፔዲያ አዲስ ከሆኑ ለጀማሪዎች የሚለውን ማያያዣ ቢጫኑ የበለጠ መረጃ ያገኛሉ ።
     አዲስ ጽሑፍ ለመጀመር ወይንም ነባር ጽሑፍ ለማስተካከል ደፍሮ መሞከር ጥሩ ልምድ ነው። የሚቀርበው ጽሑፍ ያልተሟላ፣ ወይንም ያልተጠናቀቀ ቢሆንም እንኳ መጨነቅ አያስፈልግም። ጅምር ጽሑፍ በሌላ ጊዜ ሊስተካክል፣ ሊሻሻል እና ሊጠናቀቅ ይቻላል። ጽሑፎን ለማቅረብ ርዕሱን እሚከተለው ሳጥን ውስጥ አስቀምጠው የታችኛውን ሰማያዊ ቁልፍ ይጫኑ፦



የመደቦች፡ዝርዝር።
Wikibar.png
የዕለቱ፡ምርጥ፡ጽሑፍ።
enllaç=

የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ


  ማጣሪያ ያለፉ አገራት
  ማጣሪያ የወደቁ አገራት
  በማጣሪያ ውስጥ ያልተሳተፉ አገራት
  የፊፋ አባል ያልሆነ አገር

የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፱ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ከሰኔ ፬ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ ተካሄዷል። ውድድሩን ለማቅረብ የተካሄደው ዕጣ ውስጥ የአፍሪካ ሀገሮች ብቻ እንዲሳተፉ ነበር የተፈቀደው። ደቡብ አፍሪካ ግብፅሞሮኮን በማሸነፍ የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫን ያቀረበች አፍሪካዊ ሀገር ሆናለች።

የማጣሪያ ዕጣ በኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻ ዓ.ም. በደርባን ከተማ ተካሄዷል። ደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅ ስለሆነች ያለ ማጣሪያ አልፋለች። ነገር ግን የ2006 እ.ኤ.አ. አሸናፊ ጣሊያን በማጣሪያው መሳተፍ ነበረባት።

የዋንጫ ጨዋታ

ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.
20፡30
ኔዘርላንድስ ኔዘርላንድስ 0 - 1 (በተጨማሪ ሰዓት)  እስፓንያ ሶከር ሲቲጆሃንስበርግ
የተመልካች ቁጥር፦ 84,490
ዳኛ፦ ሀዋርድ ዌብ (እንግሊዝ)
ሪፖርት (እንግሊዝኛ) አንድሬስ ኢኒየስታ ጎል 116'
ታሪክ፡በዛሬው፡ዕለት።
enllaç=

ጥቅምት ፳፮

  • ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ እና በታላቋ ብሪታኒያ መኻል የስልክ ግንኙነት ተጀመረ። አገልግሎቱ በወቅቱ ከሰኞ እስከ ዓርብ ብቻ ከጧቱ ፭ ሰዓት ጀምሮ እስከ ሌሊቱ ፮ ሰዓት ከሩብ ድረስ የተወሰነ ሲሆን ከብሪታኒያ በደቂቃ አንድ ፓውንድ ስተርሊንግ ከሩብ (£1.25) ይፈጅ ነበር።
  • ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. - የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን በአገራቸው ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተመሠረተባቸው ክስ በሰው ዘር ላይ አድርገዋል በተባሉባቸው ወንጀሎች ኃላፊነታቸው ተረጋግጦ የስቅላት ሞት ተፈረደባቸው።
የዕለቱ፡ምርጥ፡ ምሥል።
enllaç=
Aethaloessa calidalis by Kadavoor.jpg

Aethaloessa calidalis.

የሥራ፡እህቶች።
Wikibar.png
ነጻ መጽሐፈ ዕውቀት የሆነው የውክፔዲያ አስተናጋጅ የጋራ ጥቅም ሥራ እቅዶች ያካሂዳል፦